Genesis 48

Genesis 48:1

ዮሴፍ ስለ አባቱ የሰማው መልዕክት ምን የሚል ነበር? ከዚያስ ምን አደረገ?

ዮሴፍ አባቱ መታመሙን ሰማ፣ በመሆኑም ሁለቱን ወንዶች ልጆቹን ይዞ ሄደ

Genesis 48:3

ያዕቆብ ለዮሴፍ ያስታወሰው የትኛውን የእግዚአብሔር የተስፋ ቃል ነበር?

ያዕቆብ፣ እግዚአብሔር ፍሬአማ እንደሚያደርገውና እንደሚያበዛው፣ የሕዝቦች ጉባዔ እንደሚሆንና የከነዓን ምድር ለዘላለም ለዘሮቹ እንደሚሆን የሰጠውን የተስፋ ቃል አስታወሰ

Genesis 48:5

የዮሴፍ ሁለቱ ወንዶች ልጆች ርስት ስለ መካፈላቸው ያዕቆብ ያያቸው እንዴት ነበር?

ያዕቆብ፣ የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች የራሱ አድርጎ እንደሚቆጥራቸው ተናገረ

የዮሴፍ ሁለቱ ወንዶች ልጆች ርስት ስለ መካፈላቸው ያዕቆብ ያያቸው እንዴት ነበር?

ያዕቆብ፣ የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች የራሱ አድርጎ እንደሚቆጥራቸው ተናገረ

Genesis 48:8

እስራኤል የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች ያላወቃቸው ለምንድነው?

እስራኤል ከዕድሜው የተነሣ ዓይኖቹ ለማየት ስለ ደክሙ የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች አላወቃቸውም ነበር

እስራኤል የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች ያላወቃቸው ለምንድነው?

እስራኤል ከዕድሜው የተነሣ ዓይኖቹ ለማየት ስለ ደክሙ የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች አላወቃቸውም ነበር

እስራኤል የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች ያላወቃቸው ለምንድነው?

እስራኤል ከዕድሜው የተነሣ ዓይኖቹ ለማየት ስለ ደክሙ የዮሴፍን ሁለቱን ወንዶች ልጆች አላወቃቸውም ነበር

Genesis 48:14

ከዮሴፍ ወንዶች ልጆች በኩሩ ማን ነበር?

ከዮሴፍ ወንዶች ልጆች በኩሩ ምናሴ ነበር

እስራኤል ቀኝ እጁን በማን ላይ አደረገ? ግራውንስ?

እስራኤል ቀኝ እጁን በኤፍሬም ላይ፣ ግራ እጁንም በምናሴ ላይ አደረገ

Genesis 48:17

ዮሴፍ የእስራኤልን እጆች ለማቀያየር የሞከረው ለምንድነው?

ዮሴፍ የጠበቀው ምናሴ በኩር ነውና እስራኤል ቀኝ እጁን በእርሱ ላይ እንዲያደርግ ነበር

ዮሴፍ የእስራኤልን እጆች ለማቀያየር የሞከረው ለምንድነው?

ዮሴፍ የጠበቀው ምናሴ በኩር ነውና እስራኤል ቀኝ እጁን በእርሱ ላይ እንዲያደርግ ነበር

Genesis 48:19

እስራኤል በሁለቱ የዮሴፍ ልጆች ላይ ያመሳቀላቸውን እጆቹን ለመቀየር እምቢ ያለው ለምን ነበር?

ታናሹ ከበኩሩ ሊልቅ ስለ ሆነ እስራኤል እምቢ አለ

እስራኤል፣ የእስራኤል ሕዝብ በምን ቃል ይባርካሉ ብሎ ተናገረ?

እስራኤል፣ የእስራኤል ሕዝብ "እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርግህ" በማለት የበረከት ቃል ይናገራሉ አለ

Genesis 48:21

እስራኤል፣ በዮሴፍ ላይ ምን ይሆናል አለ?

ዮሴፍን ወደ አባቶቹ ምድር እንደሚመልሱት እስራኤል ተናገረ