ዮሴፍ፣ የእስራኤል አስክሬን በሽቱ እንዲታሽ አስደረገ
ዮሴፍ፣ የእስራኤል አስክሬን በሽቱ እንዲታሽ አስደረገ
ዮሴፍ፣ የእስራኤል አስክሬን በሽቱ እንዲታሽ አስደረገ
አባቱ እንዳስማለው ወደ ከነዓን ወስዶ መቅበር ይችል ዘንድ ዮሴፍ ጥያቄ አቀረበ
አባቱ እንዳስማለው ወደ ከነዓን ወስዶ መቅበር ይችል ዘንድ ዮሴፍ ጥያቄ አቀረበ
የፈርዖን ሹማምንት በሙሉ፣ የቤተሰቡ ልዑላን፣ የግብፅ ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት፣ የዮሴፍ ቤተሰቦች፣ የዮሴፍ ወንድሞች፣ የአባቱ ቤተሰቦች፣ ሰረገለኞችና ፈረሰኞችም ሁሉ ከዮሴፍ ጋር ሄዱ
የፈርዖን ሹማምንት በሙሉ፣ የቤተሰቡ ልዑላን፣ የግብፅ ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት፣ የዮሴፍ ቤተሰቦች፣ የዮሴፍ ወንድሞች፣ የአባቱ ቤተሰቦች፣ ሰረገለኞችና ፈረሰኞችም ሁሉ ከዮሴፍ ጋር ሄዱ
የፈርዖን ሹማምንት በሙሉ፣ የቤተሰቡ ልዑላን፣ የግብፅ ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት፣ የዮሴፍ ቤተሰቦች፣ የዮሴፍ ወንድሞች፣ የአባቱ ቤተሰቦች፣ ሰረገለኞችና ፈረሰኞችም ሁሉ ከዮሴፍ ጋር ሄዱ
ከነዓናውያን፣ ይህ ለግብፃውያን ታላቅ ለቅሶ ነው አሉ
ዮሴፍና ወንድሞቹ ወደ ግብፅ ተመለሱ
የዮሴፍ ወንድሞች የፈሩት በእርሱ ላይ ስላደረጉት ክፋት ሁሉ ዮሴፍ እንዳይበቀላቸው ነበር
የዮሴፍ ወንድሞች እርሱን ስለ በደሉበት በደል ይቅርታ እንዲያደርግላቸው ዮሴፍን ጠየቁት
የዮሴፍ ወንድሞች ወደ ዮሴፍ በመጡ ጊዜ በፊቱ ሰገዱ
እግዚአብሔር የብዙ ሰዎችን ሕይወት ለማዳን ለበጎ እንዳደረገው ዮሴፍ ተናገረ
ዮሴፍ አንድ መቶ አሥር ዓመት ኖረ
ዮሴፍ እንደሚሞት ተናገረ
እግዚአብሔር ወደ ሕዝቡ እንደሚመጣና ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር መርቶ እንደሚያወጣቸው ዮሴፍ ተናገረ
ከብፅ በሚወጡበት ጊዜ አጥንቶቹን ከግብፅ ይዘው እንዲወጡ ዮሴፍ አስማላቸው
የዮሴፍን አስክሬን በሽቱ አሽተው በግብፅ አገር በሣጥን ውስጥ አኖሩት