Genesis 36

Genesis 36:1

የዔሣው ትውልድ ይህ ነው እርሱም ኤዶም ነው

ኤዶም የተባለው የዔሣው ትውልድ ይህ ነው ይህ በዘፍረት 36:1-8 የተጠቀሰውን የዔሣው ትውልድን ያስታውቃል:: አት “ይህ ኤዶም የተባለው የዔሣው ትውልድ ነው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ዓዳ አህሊባማ

እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስም ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዔሎን ኬጢያዊው

“ዔሎን የኬጥ ትውልድ” ወይም “ዔሎን የኬጥ ልጅ” ይህ የአንድ ሰው ስም ነው:: በዘፍጥረት 26:34 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓና … ጽብዖን …. ነባዮት

እነዚህ የመንዶች ሰዎች ስም ናቸው

ኤዋዊ

ይህ ትልቅ ሕዝብ ቡድንን ያመለክታል፡፡ በዘፍጥረት 1ዐ:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::

ቤሴሞት

ከዔሣው ሚስቶች የአንዷ ስም ነው:: ዘፍጥረት 26:34 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ነባዮት

ከእስማኤል ወንዶች ልጆች የአንዱ ስም ነው:: ዘፍጥረት 28:9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:4

ዓዳ … ቤሴሞት … አህሊባማ

እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:2-3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ኤልፋዝ ራጉኤል የዑስ የዕላም ቆሬ

እነዚህ የዔሣው ወንድ ልጆት ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:6

በከነዓን ምድር ያፈራውን ሀብት

ይህ በከነዓን ምድር በሚኖርበት ጊዜ የሰበሰበውን ወይም ያፈራውን ሁሉን ነገር ያመለክታል አት በከነዓን ምድር በሚኖርበት ጊዜ ያፈራውን ሀብት (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ወዳለ ቦታ ሄደ

ወደ ሌላ ቦታ ሂዶ በዚው ኖረ ማለት ነው:: አት: “በሌላ ቦታ ለመኖር ሄደ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

ሀብቶቻቸው

የዔሣውና የያዕቆብ ሀብቶች

ከከብቶቻቸው ብዛት የተነሣ ሊበቃቸው አልቻለም

ያዕቆብና ዔሣው ያሉአቸውን ከብቶቻቸውን ለማሠማራት ምድሪቱ በቂ አልነበረችም:: አት “ከብቶቻቸውን ለማሠማራት አልበቃቸውም” ወይም “ለያዕቆብ ከብቶችና ለዔሣው ከብቶች በቂ አልነበረም” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

የነበሩበት ሥፍራ

የነበሩበት የሚለው ቃል ወደ አንድ ቦታ የመሄድና በዚያ መኖር ያመለክታል:: አት: “የሄዱበት ሥፍራ ወይም ቦታ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

Genesis 36:9

ይህ የዔሣው ትውልድ ነው

ይህ ዐረፍተ ነገር በዘፍጥረት 36: 9-43 ያለውን የዔሣው ትውልድ ዝርዝር ያስታውቃል (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

በሴይር ተራራማ አገር

በሴይር ተራራ ኖረዋል ማለት ነው:: የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “በተራራማው በሴይር አገር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ኤልፋዝ … ራጉኤል

እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓዳ … ቤሴሞት

እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:2-3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ቴማን … ኦማር… ስፎ… ጎቶም… ቄኔዝ

እነዚህ የኤልፋዝ መንዶች ልጆች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ትምናዕ

የኤልፋዝ ቁባት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:13

ራጉኤል … ጽብዖን … የዑስ … የዕላም … ቆሬ

እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4-5 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ናሖት ዛራ ሣማ ሚዛህ

እነዚህ የራጉኤል ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓና … ጽብዮን

የወንድ ሰዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በሴሞት … አህሊባማ

እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36 2 3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:15

ኤልፋዝ

ይህ ከዔሣው ወንዶች ልጆች የአንዱ ስም ነው በዘፍጥረት 36: 4 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ቴማን … ኦማር … ስፎ … ቄኔዝ … ቆሬ … ጎቶም … አማሌቅ

የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓዳ

ከዔሣው ሚስቶች የአንዷ ስም ነው በዘፍጥረት 36: 2-3 ስምዋን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:17

ራጉኤል … የዑስ … የዕላም … ቆሬ

እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4-5 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ናሖት ዛራ ሣማ ሚዛህ

እነዚህ የራጉኤል ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:13 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በኤዶም ምድር

ይህም በኤዶም ምድር ኖረዋል ማለት ነው:: አት: “በኤዶም ምድር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

በሴሞት … አህሊባማ

እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36 :2-3 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓና

ይህ የወንድ ሰው ስም ነው በዘፍጥረት 36፡2 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:20

ሴይር

ሴይር የሚለው ቃል የአንድ ወንድ ሰውና የአንድ አገር ስም ነው

ሖሪውያን

“ሖሪውያን” የሚለው ቃል የአንድ ሕዝብ ቡድን ስም ነው:: በዘፍረት 14:6 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በምድሪቱ ነዋሪዎች

ኤዶም በተባለው በሴይር የሚኖሩ

ሎጣን ሶባል ጽብዖን ዓና ዲሶን ኤጽር ዲሳን

እነዚህ የወንዶች ሰዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ቲምናዕ

ይህ የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:23

ሶባል… ጽብዖን

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: በዘፍረት 36:2ዐ እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዓልዋን …ማኔሐት… ዔባል… ስፎና አውናም … አያና ዓና

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:25

ዓና ዲሶን ኤጽር ዲሳን

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: በዘፍረት 36: 20-21 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::

አሊህባማ

ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ሔምዳን ኤስባን ይትራንና ክራን ቢልሐን ዛዕዋንና ዓቃን

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:29

ሖሪውያን

የአንድ ሕዝበ ወገን ስም ነው:: በዘፍጥረት 14:6 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ሎጣን ሶባል ጽብዖን ዓና ዲሶን ኤጽር ዲሳን

እነዚህ የወንድ ስዎች ስሞች ናቸው በዘፍረት 36:2ዐ-21 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በሴይር ምድር

ይህም በሴይር ምድር ኖረዋል ማለት ነው:: አት “በሴይር ምድር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

Genesis 36:31

ቢዖር ባላቅ ኢዮባብ ዛራ

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

የከተማውም ስም

ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

ዲንሃባ ባሶራ

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:34

ኢዮባብ

ይህ የወንድ ሰው ስም ነው በዘፍጥረት 36 33 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ሐሳም ሃዳድ ባዳድ ሠምላ

እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

የቴማኒው ምድር ሐሳም

ይህም ሐሳም በቴማኒ ምድር ኖሮአል ማለት ነው:: አት “በቴማኒ ምድር የኖረ ሐሳም” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ዓዊት ምሥሬቃ

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ቴማኒው

ቴማኒ የተባለው ሰው ትውልድ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

የከተማው ስም

ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

የመሥሬቃው ሠምላ

ከመሥሬቃ የሆነው ሠምላ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:37

ሠምላ

ይህ የወንድ ሰው ስም ነው:: በዘፍጥረት 36:36 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በወንዙ አጠገብ ያለው የርሆቦቱ ሳኦል በምትኩ ነገሠ

ሳኦል በርሆቦት ይኖር ነበር:: ርሆቦት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ነው:: ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ከዚያም ሳኦል በምትኩ ነገሠ:: እርሱም ከኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ከነበረችው ከርሆቦት ነው (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ርሆቦት ፋዑ

የቦታዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

የከተማው ስም

ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

የሜዛሃብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት

እርሷም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬት የወለደቻት ነበረች

መሄጣብኤል

የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

Genesis 36:40

የነገድ አለቆች

የነገድ መሪዎች

እንደየስማቸው እንደየነገዳቸውና እንደየአገራቸው

ነገዳቸውና አገራቸው በአለቆቻው ወይም በመሪዎቻቸው ስም ተሰይሞአል:: አት: “የነገዶቻቸውና የሚኖሩባቸው አገራቸው በመሪዎቻቸው ስም ተሠይሞአል” የእነርሱ ስሞች እነሆ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ቲምናዕ ዓልዋ የቴት አህሊባማ ኤላ ፋኖን ቄኔዝ ቴማን ሚብሳር መግዲኤልና ዒራም

እነዚህ የህዝብ ወገኖች ወይም የነገዶች ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በግዛታቸው ወይም በሠፈሩባቸው ምድር

“በሚኖሩባቸው ቦታዎች” ወይም “በኖሩባቸው ቦታዎች”

ይህም ዔሣው ነው

ይህ የስም ዝርዝር ዔሣው ነው የተባለው ይህ የትውልዱ አጠቃላይ ዝርዝር ነው ማለት ነው:: አት: “ይህ የዔሣው ትውልድ ዝርዝር ነው” (ተዛማጅ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)